የፋይናንስና የሰዉ ሃይል አስተዳደር

ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት
መግለጫ

በድጋሜ የወጣ ማሻሻያ የተደረገበት

የትግራይ ልማት ማህበር ስር የሚገን ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት ባለዉ ክፍት የሰራ መደብ ከዉስጥና ከዉጭ ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚ መስፈርቱ የምታማሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ማስተር በአካዉንቲንግ ወይም አካዉንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት፡ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን

ተፈላጊ ችሎታ

የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ

ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ

ስራ ልምድ

በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ

How to apply

በፋይናንስና አሰተዳደር አመራር የሰራ

የዉስጥ ኦዲትናÂ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ያለዉ

በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ

የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ

ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ

የስራ ቦታ ቃላሚኖ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናትÂ ዓርብ 10 ሰዓት ያልቃል

ሲቪ የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ ማስረጃና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ ይቅረቡ

Share this Post:
መመለስ