| ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የፋይናንስና የሰዉ ሃይል አስተዳደር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ የካቲት 29, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ መጋቢት 8, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | XIV |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ማናጅመንት |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | በድጋሜ የወጣ ማሻሻያ የተደረገበት የትግራይ ልማት ማህበር ስር የሚገን ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት ባለዉ ክፍት የሰራ መደብ ከዉስጥና ከዉጭ ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚ መስፈርቱ የምታማሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል |
| የትምህርት ደረጃ | ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ማስተር በአካዉንቲንግ ወይም አካዉንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት፡ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን |
| ተፈላጊ ችሎታ | የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ |
| ስራ ልምድ | በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ |
| How to apply | በፋይናንስና አሰተዳደር አመራር የሰራ የዉስጥ ኦዲትናÂ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ያለዉ በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ የስራ ቦታ ቃላሚኖ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናትÂ ዓርብ 10 ሰዓት ያልቃል ሲቪ የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ ማስረጃና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ ይቅረቡ |