https://milkta.com/am/jobs/display/971
ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት
የስራ ሃላፊንት የፋይናንስና የሰዉ ሃይል አስተዳደር
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ የካቲት 29, 2008
መዝግያ ቀን ሓሙስ መጋቢት 8, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር XIV
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

በድጋሜ የወጣ ማሻሻያ የተደረገበት

የትግራይ ልማት ማህበር ስር የሚገን ቃላሚኖ ልዩ ሁለታኛ ደረጃ ት/ቤት ባለዉ ክፍት የሰራ መደብ ከዉስጥና ከዉጭ ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚ መስፈርቱ የምታማሉ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ ዲግሪ ማስተር በአካዉንቲንግ ወይም አካዉንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት፡ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን

ተፈላጊ ችሎታ

የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ

ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ

ስራ ልምድ

በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ

How to apply

በፋይናንስና አሰተዳደር አመራር የሰራ

የዉስጥ ኦዲትናÂ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ያለዉ

በአካዉንቲንግ በዲግሪ 6 ዓመት በማስተር 4 ዓመት የሰራ ልምድ ያለዉ

የኮምፒተር ስልጠና ሰርትፍኬት ያለዉ

ፒችተሪ አካዉንቲንግ ሰርትፍኬት ያለዉ

የስራ ቦታ ቃላሚኖ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት

የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናትÂ ዓርብ 10 ሰዓት ያልቃል

ሲቪ የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ ማስረጃና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘዉ ይቅረቡ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle