ሌክቸረር የጥርስ ህክምና ክፍል prosthhodontics unit

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታ መስፈርቱን የሚያሟሉ አወዳድሮ ለመቅጠር ስለሚፈልግ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዘገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

የትምህርት ደረጃ

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  

ተፈላጊ ችሎታ

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  

ስራ ልምድ

DDM/DDS  or  DMD የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ /ች  0 ዓመት የስራ ልምድ

prosthhodontics unit ዉስጥ መስራት የሚፈልግ

How to apply

ማሳሰብያ

ለመጀመሪያ ዲግሪ የመጨረሻ ዉጤት ለወንድ አመልካች 3 00 እና ከዛ በላይ ለሴት አመልካች 2. 75  ከዛ በላይ

ለ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ መያያዝ አለበት

Share this Post:
መመለስ