ኤሌክትሪሽያን /ኢንስታለሽን/

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
መግለጫ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣርታኣለ መገንጠያ -አህመደኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የስራ መሰብ መስፈርቱን የሚያማሉ ኣካዉንታት ለ 4 ወር ኮንትራት ኣመልካቾች ኣወዳድሮ ለጠቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ኤሌክትሪሽያን /ኢንስታለሽን/

ተፈላጊ ችሎታ

በኢንድስትሪያል ኤሌክትሪሺያን ኮሌጅ ዲፕሎማ /10+3/ እና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ ያላት ወይም በ10+2 ቴክኒካል ቮኬሽናል ዲፕሎማ እና ከ 2 ዓመት ሥራ ልምድ ያለዉ /ያላት በመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል

ስራ ልምድ

2 ዓመት በላይ

How to apply

መመዝገብያ ግዜ የማስረጃ ኦርጅናልና ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ሲሆን  መመዝገብያ ቦታ በርሃሌ በሚገኘዉ ኣስተዳደር ቢሮ እና መቐለ ኣክሱም ሆቴል ኣካባቢ የሚሰራ የመከላከያ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ህንፃ ዉስጥ ነዉ ለበለጠ መረጃ 0913-027565/0978450492

Share this Post:
መመለስ