| የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ኤሌክትሪሽያን /ኢንስታለሽን/ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሶኒ ነሓሰ 13, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ነሓሰ 16, 2011 |
| ቦታ | |
| የስራ መለያ ቁጥር | 0 |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ትርፍ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣርታኣለ መገንጠያ -አህመደኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የስራ መሰብ መስፈርቱን የሚያማሉ ኣካዉንታት ለ 4 ወር ኮንትራት ኣመልካቾች ኣወዳድሮ ለጠቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ኤሌክትሪሽያን /ኢንስታለሽን/ |
| ተፈላጊ ችሎታ | በኢንድስትሪያል ኤሌክትሪሺያን ኮሌጅ ዲፕሎማ /10+3/ እና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ ያላት ወይም በ10+2 ቴክኒካል ቮኬሽናል ዲፕሎማ እና ከ 2 ዓመት ሥራ ልምድ ያለዉ /ያላት በመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል |
| ስራ ልምድ | 2 ዓመት በላይ |
| How to apply | መመዝገብያ ግዜ የማስረጃ ኦርጅናልና ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ሲሆን መመዝገብያ ቦታ በርሃሌ በሚገኘዉ ኣስተዳደር ቢሮ እና መቐለ ኣክሱም ሆቴል ኣካባቢ የሚሰራ የመከላከያ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ህንፃ ዉስጥ ነዉ ለበለጠ መረጃ 0913-027565/0978450492 |