ስቶር ኪፐር(መቀሌ) ፒቲ ስቶር

ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር
መግለጫ

የቅጥር ማስታወቂያ

የዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል በመሆኑም የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቱን የምታሞሉ ሁሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን::

የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቶች :  ቴክኒክና ሙያ (10+2)  በሳፕላይስ  ማኔጅመንት

   3 ዓመት አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

የመመዝገቢያ ቀን : ከመጋቢት 18 - 22 ቀን 2007 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት

የመመዝገቢያ ቦታ : መቀሌ ሰሜን ሪጅን ቀጠና ጽ/ቤት አቢሲኒያ ሮማናት ቅ/አጠገብ

Share this Post:
መመለስ