ላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት

የሃገረ ሰላም ቴክኒክን ሞያን ትምህርትን ስልጠና ኮሌጅ
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚሀ በታች በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ በቋሚነት ሰራተኞች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፍልጋል፡፡

የትምህርት ደረጃ

በላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ያለው/ት

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

ተፈላጊ ችሎታ

በላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ያለው/ት

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

ስራ ልምድ

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት ከኣንድ ኣመት በላይ ስራ ልምድ ያለው ይመረጣል

How to apply

በዚህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት ኣስፈላጊውን ማስረጃ ኦረጂናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ሲቪ በመያዝ ኮምፕረሄንሲቭ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሰው ሃይል ኣስተዳድር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰብያ ከኣንድ ኣመት በላይ ስራ ልምድ ያለው ይመረጣል

Share this Post:
መመለስ