https://milkta.com/am/jobs/display/6255
የሃገረ ሰላም ቴክኒክን ሞያን ትምህርትን ስልጠና ኮሌጅ
የስራ ሃላፊንት ላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት
የተለቀቀበት ቀን ሶኒ ሚያዝያ 7, 2011
መዝግያ ቀን ሰሉስ ሚያዝያ 8, 2011
ቦታ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 10
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚሀ በታች በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ በቋሚነት ሰራተኞች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፍልጋል፡፡

የትምህርት ደረጃ

በላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ያለው/ት

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

ተፈላጊ ችሎታ

በላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ያለው/ት

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

ስራ ልምድ

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት ከኣንድ ኣመት በላይ ስራ ልምድ ያለው ይመረጣል

How to apply

በዚህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት ኣስፈላጊውን ማስረጃ ኦረጂናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ሲቪ በመያዝ ኮምፕረሄንሲቭ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሰው ሃይል ኣስተዳድር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰብያ ከኣንድ ኣመት በላይ ስራ ልምድ ያለው ይመረጣል

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle