ሰልጣኝ አካዉንታንት

መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ
መግለጫ

ክፍት የስራ ማስታወቂያ

በኩባንያችን መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከዚህ በታች ለተጠቀሰዉ የስራ መደብ መመዘኛዎች የሚያሞሉ አወዳድሮ በ Trainee መልክ በኮንትራት ለመቅጠር ስለሚፈልግ መመዘኛዉን ይምታሞሉ ከ 16/09/2014 እስክ 18/09/2014 እ.ኤ.አ በስራ ሰዓት በሰዉ ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን::

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ

  • በዲግሪ በአካዉንቲንግ በመደበኛ ትምህርት ተምረዉ የተመረቁ

  • የ 2006 ዓም ተመራቂዎች

ስራ ልምድ

0

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

Tel   +251 -34 4405803  , 4409271

P.O Box  916

Tel  11 -466 32 92 /93/94

P.O  Box  9620

Email   mbmp.e@ ethionet.et

 

Share this Post:
መመለስ