ትራንስፖርት ሲኒየር ኦፊሰር III

አምባሰል ንግድ ስራዎች ኃላ.የተ.የግል ማህበር
መግለጫ
አምባሰል ንግድ ስራዎች ኃላ.የተ.የግል ማህበርክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያየሥራ መደብ መጠሪያ፡ ትራንስፖርት ሲኒየር ኦፊሰር IIIደረጃ፡ XVብዛት፡ 1የሥራ ቦታ፡ ዋና መ/ቤት አ/አበባየቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነትማብራሪያ፡ ለውስጥና ለውጭ የወጣ• የመመዝገቢያ ቀን፡ እስከ ጥቅምት 19 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ• የመመዝገቢያ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት ሰው ሀብት መምሪያ ወሎ ሰፈር አምባሰል ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 • ስ.ቁ. 0114666668፤ ባህር ዳር 0582264671• ደመወዝ፡ በኩባንያው ስኬል መሰረት • የፈተና ቀንና ቦታ በስልክ ይገለፃልከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ አመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡አምባሰል ንግድ ስራዎች ኃላ.የተ.የግል ማህበር
የትምህርት ደረጃ
ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ
- ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን /በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/በአካውንቲንግ ትምህርት ዓመት ሁለተኛ ዲግሪ እና 3 ዓመት ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላትና 7 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድና የኢንተርኔት፤ ኢሜል እንዲሁም የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው/ያላት፡፡ ትራንስፖርት ኦፕሬሽን ላይ የሠራ/የሠራች
ስራ ልምድ
- ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን /በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/በአካውንቲንግ ትምህርት ዓመት ሁለተኛ ዲግሪ እና 3 ዓመት ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላትና 7 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድና የኢንተርኔት፤ ኢሜል እንዲሁም የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው/ያላት፡፡ ትራንስፖርት ኦፕሬሽን ላይ የሠራ/የሠራች 5-10 ዓመት
How to apply
Share this Post:
መመለስ