ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰር

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
መግለጫ
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰርደረጃ፡ 12ደመወዝ፡ 6836ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
የትምህርት ደረጃ
ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ
- የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ስራ ልምድ
- የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
1-3 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Share this Post:
መመለስ