https://milkta.com/am/jobs/display/3280
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
የስራ ሃላፊንት ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰር
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011
መዝግያ ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰርደረጃ፡ 12ደመወዝ፡ 6836ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
የትምህርት ደረጃ ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ - የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ስራ ልምድ - የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
1-3 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle