ጁንየር ሪፖርተር --ለስፖርት ጋዜጣኝነት

ፋና ብሮድካስቲንድ ኮርፖሬት ኣ.ማ
መግለጫ

ተፈላጋ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ

በቋንቋና ስነ-ፅሑፍ ወይም በጋዜጣኝነት ውይም በሶሻል ሳይንስ ወይም መሰል ሙያ ቢ.ኤ ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት በስፖርታዊ ጉዳዮች ልምድ ያለው ቅድሚያ ያገኛል

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

መስፈርቱን የምትማሉ ኣመልካቶች የትምህርት ማስረጃእሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከታህሳስ 1-8 ቀን 2006 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሰራ ሰዓት በመቀለ ፋና ኤፍ.ኤም ሬድዩ ጣብያ ቅጥር በመገኘት መመዝገብ የምትእሉ መሆኑን እንገልፃለን

ፋና ብሮድካስቲንድ ኪርፖሬት ኣ.ማ

መቐለ ፋና ኤፍ.ኤም 94.8

Share this Post:
መመለስ