https://milkta.com/am/jobs/display/31
ፋና ብሮድካስቲንድ ኮርፖሬት ኣ.ማ
የስራ ሃላፊንት ጁንየር ሪፖርተር --ለስፖርት ጋዜጣኝነት
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ታሕሳስ 2, 2006
መዝግያ ቀን ሰሉስ ታሕሳስ 8, 2006
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ተፈላጋ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ

በቋንቋና ስነ-ፅሑፍ ወይም በጋዜጣኝነት ውይም በሶሻል ሳይንስ ወይም መሰል ሙያ ቢ.ኤ ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት በስፖርታዊ ጉዳዮች ልምድ ያለው ቅድሚያ ያገኛል

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

መስፈርቱን የምትማሉ ኣመልካቶች የትምህርት ማስረጃእሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከታህሳስ 1-8 ቀን 2006 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሰራ ሰዓት በመቀለ ፋና ኤፍ.ኤም ሬድዩ ጣብያ ቅጥር በመገኘት መመዝገብ የምትእሉ መሆኑን እንገልፃለን

ፋና ብሮድካስቲንድ ኪርፖሬት ኣ.ማ

መቐለ ፋና ኤፍ.ኤም 94.8

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle