የግዢ ሰራተኛ

ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
መግለጫ
ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የግዢ ሰራተኛ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ• ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጫፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር፡ 0116621182ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
የትምህርት ደረጃ
ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ
- የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በፐርቼዚንግ/በሰፕላይ/በማቴሪያል/በሎጂስቲክስ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ት፡፡
- የስራ ልምድ፡ በሙያው 4/6 ዓመት የሰራ/ች
ስራ ልምድ
- የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በፐርቼዚንግ/በሰፕላይ/በማቴሪያል/በሎጂስቲክስ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ት፡፡
- የስራ ልምድ፡ በሙያው 4/6 ዓመት የሰራ/ች
5-10 ዓመት
How to apply
Share this Post:
መመለስ