| ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የግዢ ሰራተኛ |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ መስከረም 23, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| ቦታ | 227 |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የግዢ ሰራተኛ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ• ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጫፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር፡ 0116621182ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በፐርቼዚንግ/በሰፕላይ/በማቴሪያል/በሎጂስቲክስ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ት፡፡ - የስራ ልምድ፡ በሙያው 4/6 ዓመት የሰራ/ች |
| ስራ ልምድ | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በፐርቼዚንግ/በሰፕላይ/በማቴሪያል/በሎጂስቲክስ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ት፡፡ - የስራ ልምድ፡ በሙያው 4/6 ዓመት የሰራ/ች 5-10 ዓመት |
| How to apply |