የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV

የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
መግለጫ
የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 10234.00
የትምህርት ደረጃ
ባችለር
ተፈላጊ ችሎታ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት
ስራ ልምድ
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች
- የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት
5-10 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
Share this Post:
መመለስ