የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
መግለጫ
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ- ብዛት፡ 1- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 2404.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡
የትምህርት ደረጃ
ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ
- ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሳፕላይ ማኔጅመንት እና አካውንቲንግ ወይም ሌቭል III እና IV የተመረቀ (COC) ማቅረብ የሚችል
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ከምረቃ በኋላ
ስራ ልምድ
- ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሳፕላይ ማኔጅመንት እና አካውንቲንግ ወይም ሌቭል III እና IV የተመረቀ (COC) ማቅረብ የሚችል
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ከምረቃ በኋላ
3-5 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
Share this Post:
መመለስ