https://milkta.com/am/jobs/display/2870
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
የስራ ሃላፊንት የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ
የተለቀቀበት ቀን ሶኒ መስከረም 21, 2011
መዝግያ ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
ቦታ 194
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ- ብዛት፡ 1- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 2404.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡
የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ
ተፈላጊ ችሎታ - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሳፕላይ ማኔጅመንት እና አካውንቲንግ ወይም ሌቭል III እና IV የተመረቀ (COC) ማቅረብ የሚችል
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ከምረቃ በኋላ
ስራ ልምድ - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሳፕላይ ማኔጅመንት እና አካውንቲንግ ወይም ሌቭል III እና IV የተመረቀ (COC) ማቅረብ የሚችል
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት ከምረቃ በኋላ
3-5 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle