ሹፌር ኢንስፐክተር

ናይል ኢንሹራንስ ካምፓኒ
መግለጫ
ኩባንያችን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በኣውቶ መካኒክስ ዲፕሎማ ያለው እና 3ሻ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም የ10ሻ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ኖሮት 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው በኩባንያው የደመዝ ስኬል መሰረት
የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply
ኣመልካቶች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ዋናውን ና ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት መቀለወ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንስታወቃለን።
Share this Post:
መመለስ