የሒሳብ ሰራተኛ

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር
መግለጫ

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲፕሎማ /ዲግሪÂ

ተፈላጊ ችሎታ

Accounting

ስራ ልምድ

ዲፕሎማ 5 ዓመት ዲግሪ 3 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply
  • ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
  • ዕድሜ 22-40

  • የስራ ቦታ:Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ

  • አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
  • ሁሉም የስራ ልምዶች በወጣዉ የስራ መደብ ቀጥታና የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
  • Â
  • ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level IV ማቅረብ የሚችል
  • የሚዝገባ ቀን ከ 13/11/2009 ዓም እስክ 19/11/2009 ዓም
  • መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር A3-113
  • የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
Share this Post:
መመለስ