https://milkta.com/am/jobs/display/1771
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር
የስራ ሃላፊንት የሒሳብ ሰራተኛ
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ ሓምለ 14, 2009
መዝግያ ቀን ረቡዕ ሓምለ 19, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዝብ ቁጠባና ብድር ህብረት ሽርክና ማህበር ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ የስራ መደብ ሰራተኛ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ዲፕሎማ /ዲግሪÂ

ተፈላጊ ችሎታ

Accounting

ስራ ልምድ

ዲፕሎማ 5 ዓመት ዲግሪ 3 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply
  • ስለሆነም መስፈርቱን የሚጠይቀዉ ት/ት ደረጃና የስራ ልምድ የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተካታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን
  • ዕድሜ 22-40

  • የስራ ቦታ:Â መቐለ ዩኒቨርሰቲ ዋና ግቢ ኣሪድ

  • አመልካቾች Â ት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በኣካል በመቅረብ መመዝገበ የምትችሉ መሆናችሁ
  • ሁሉም የስራ ልምዶች በወጣዉ የስራ መደብ ቀጥታና የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ከገቢዎች ፅቤት ልታቀርቡ ይገባል
  • Â
  • ዲፕሎማ ለሚያቀርብ የብቃት ማረጋገጫ COC እስክ Level IV ማቅረብ የሚችል
  • የሚዝገባ ቀን ከ 13/11/2009 ዓም እስክ 19/11/2009 ዓም
  • መመዝገብያ ቦታ እንዳየሱስ ግቢ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች የገንዘብ ቁጠበና ብድር ኋላ/የተ/መ/ህ/ማፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር A3-113
  • የፈተና ግዜ በማስታወቂያ ይገለፃል
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle