ፕሮጀክት ሱፐርቫዘር

ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
መግለጫ

ትራንስ ኢትዩጰያ ሃላ /የተ /የግ /ማህበር ፕሮጀክት ሱፐርቫዘር አአወዳዲሩ ብኮንትራክት መቅጠር ይፈልጋልÂ

የትምህርት ደረጃ

የመጀመሪያ ዲግሪ በስቪል ምህንድስና ወይም Construction management የተመረቀ

ተፈላጊ ችሎታ

የመጀመሪያ ዲግሪ በስቪል ምህንድስና ወይም Construction management የተመረቀ

ስራ ልምድ

4 ዓመት በሙያዉ የሰራ

How to apply

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ ተወዳደሪዎች ማስረጃችሁን በመያዝ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ መቀሌ ዋና ፅ/ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና መምሪያ እንድትመዘገቡ ይጋበዛል

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344 40 81 43

Share this Post:
መመለስ