| ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ፕሮጀክት ሱፐርቫዘር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ ጥሪ 2, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ጥሪ 5, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ትራንስ ኢትዩጰያ ሃላ /የተ /የግ /ማህበር ፕሮጀክት ሱፐርቫዘር አአወዳዲሩ ብኮንትራክት መቅጠር ይፈልጋልÂ |
| የትምህርት ደረጃ | የመጀመሪያ ዲግሪ በስቪል ምህንድስና ወይም Construction management የተመረቀ |
| ተፈላጊ ችሎታ | የመጀመሪያ ዲግሪ በስቪል ምህንድስና ወይም Construction management የተመረቀ |
| ስራ ልምድ | 4 ዓመት በሙያዉ የሰራ |
| How to apply | ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ ተወዳደሪዎች ማስረጃችሁን በመያዝ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ መቀሌ ዋና ፅ/ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና መምሪያ እንድትመዘገቡ ይጋበዛል ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344 40 81 43 |