የኮንትራት አስተዳደር ባለሞያ III

መቐለ ዩንቨርስቲ
መግለጫ

የኢትዮዽያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዮት መቀለ ዩኒቨርሲቲ የተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ባለሞያዎች በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በፐርቺዚንግ ሳፕላይ ማኔጅመንት በአካዉንቲንግÂ በማኔጅመንት ወይም ተመሳሳይ

ተፈላጊ ችሎታ

በፐርቺዚንግ ሳፕላይ ማኔጅመንት በአካዉንቲንግÂ በማኔጅመንት ወይም ተመሳሳይ

ስራ ልምድ

ባችለር ዲግሪ 7 ዓመት

ማስተርስ 5 ዓመት

How to apply

አመልካቾች ለስራ መደቡ ተፈላጊዉ አግባብነት ያለዉ የትምህርት ማስረጃ የምተማሉ ከታች የተጠቀሰዉ መስረፈርት በማድረግ የማመለስ ፎቶኮፒና ኦርጅናል የትምህርት ማስረጃ የስራ ልምድ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁ ለመግለፅ እንወዳለን

Share this Post:
መመለስ