ሁለገብ ቴክኒሻን

መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት
መግለጫ

መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ደረጃ IV ዲፕለማ

ተፈላጊ ችሎታ

ከታወቀ ኮሌጅ / የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ Â በሲቨል ምህንድስና ኮንስትራክሽን Â /ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ / ብረት ብረት እና በእንጨት ስራ በተመሳሳይ ሙያ

ስራ ልምድ

የ 4 አመት የስራ ልምድ

How to apply

ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ

Share this Post:
መመለስ