https://milkta.com/am/jobs/display/1518
መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት
የስራ ሃላፊንት ሁለገብ ቴክኒሻን
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ ሕዳር 23, 2009
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሕዳር 30, 2009
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ደረጃ IV ዲፕለማ

ተፈላጊ ችሎታ

ከታወቀ ኮሌጅ / የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ Â በሲቨል ምህንድስና ኮንስትራክሽን Â /ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ / ብረት ብረት እና በእንጨት ስራ በተመሳሳይ ሙያ

ስራ ልምድ

የ 4 አመት የስራ ልምድ

How to apply

ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle