| መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሁለገብ ቴክኒሻን |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ሕዳር 23, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ደረጃ IV ዲፕለማ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ከታወቀ ኮሌጅ / የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ Â በሲቨል ምህንድስና ኮንስትራክሽን Â /ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ / ብረት ብረት እና በእንጨት ስራ በተመሳሳይ ሙያ |
| ስራ ልምድ | የ 4 አመት የስራ ልምድ |
| How to apply | ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ |