ቋንቋ መምህር

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ
መግለጫ

በቅዱስ ፍሬሚናጦስ ኣባ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ስር የሚተዳደረዉ የከሳቴ ብርሃን ኣባ ሰላማ መምህራን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

Â

Â

Â

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ የትምህርት ተቋም በቋንቋ በዲፕሎማ የተመረቀ ብትግርኛ አማርኛና ኢንግሊዘኛ የማስተማር እዉቅና ያለዉ

ተፈላጊ ችሎታ

ከታወቀ የትምህርት ተቋም በቋንቋ በዲፕሎማ የተመረቀ ብትግርኛ አማርኛና ኢንግሊዘኛ የማስተማር እዉቅና ያለዉ

ስራ ልምድ

ያለዉ ይመረጣል

How to apply

የቅጥር ሁኔታ በየዓመቱ የሚታደሰ ኮንትራት

ምዝገባ ጊዜ ከ 06 /03 /2009 ዓም እስከ 13 /03 /2009 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት

ፈተና የሚሰጥበት ቀን 13 /03/ 2009 ዓም ከቀኑ 8:30

ምዝገባ ቦታ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላመ ከሳቴ ብርናን መንፈሳዊ ኮሌጅ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 7

የሚያስፈሉ ነገሮች የትምህርት ማስረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ኮፒ ከሲቪ ጋር በማያያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን

N.B ፈተናዉን የላፈ/ ች ተወዳዳሪ የቅጥር ፎርማሊቲዉን ሲሞላ/ ስትሞላ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ መሆኑን የሚገልፅ ድጋፍ ከአጥቢያ ቤተክርስትያን ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት

Share this Post:
መመለስ