ሰዉ ሃይል አስተዳደር ኦፊሰር II

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
መግለጫ

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቀለ ከተማ ለሚሰራዉ በላ ሶስት ኮከብ ሰራቸኞችን በኮንትራት አወዳድሮÂ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

የመጀመሪያ ዲግሪ በማነጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ

ተፈላጊ ችሎታ

የኮምፒተር ችሎታ ያለዉ

ስራ ልምድ

1 ዓመት የ ስራ ልምድ

How to apply

ይህ መሰፈርት የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት መጥታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን

ስቁ 0344400242

Share this Post:
መመለስ