| የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሰዉ ሃይል አስተዳደር ኦፊሰር II |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጥቅምቲ 30, 2009 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ሕዳር 2, 2009 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቀለ ከተማ ለሚሰራዉ በላ ሶስት ኮከብ ሰራቸኞችን በኮንትራት አወዳድሮÂ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | የመጀመሪያ ዲግሪ በማነጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ |
| ተፈላጊ ችሎታ | የኮምፒተር ችሎታ ያለዉ |
| ስራ ልምድ | 1 ዓመት የ ስራ ልምድ |
| How to apply | ይህ መሰፈርት የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት መጥታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን ስቁ 0344400242 |