አካዉንቲንግ ክለርክ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
መግለጫ

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ለመሚሰራዉ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት ሰራተኞችን በከኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ ያለዉ /ላት

ተፈላጊ ችሎታ

ፕሮጀክት ላይ የሰራ ይምረጣል

መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ

ስራ ልምድ

4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሰራ ልምድ

How to apply

ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርት መሰረት የስራ ልምድና የትት ማስረጃችሁን ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የቀድሞ ደጀን ሆስፒታል በመገኘት በሮአችን በመቅረብ እንድተወዳደሩ ይጋብዛል

የምዝገባ ግዜ እስከ 06/ 12 /2008 ዓም

Share this Post:
መመለስ