| የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | አካዉንቲንግ ክለርክ |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ነሓሰ 4, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ነሓሰ 6, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ለመሚሰራዉ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት ሰራተኞችን በከኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ ያለዉ /ላት |
| ተፈላጊ ችሎታ | ፕሮጀክት ላይ የሰራ ይምረጣል መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ |
| ስራ ልምድ | 4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሰራ ልምድ |
| How to apply | ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርት መሰረት የስራ ልምድና የትት ማስረጃችሁን ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የቀድሞ ደጀን ሆስፒታል በመገኘት በሮአችን በመቅረብ እንድተወዳደሩ ይጋብዛል የምዝገባ ግዜ እስከ 06/ 12 /2008 ዓም |