https://milkta.com/am/jobs/display/1361
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
የስራ ሃላፊንት አካዉንቲንግ ክለርክ
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ነሓሰ 4, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ ነሓሰ 6, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ለመሚሰራዉ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት ሰራተኞችን በከኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በአካዉንቲንግ ዲፕሎማ ያለዉ /ላት

ተፈላጊ ችሎታ

ፕሮጀክት ላይ የሰራ ይምረጣል

መሰረታዊ የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ

ስራ ልምድ

4 ዓመት አግባብ ያለዉ የሰራ ልምድ

How to apply

ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርት መሰረት የስራ ልምድና የትት ማስረጃችሁን ዋናዉንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የቀድሞ ደጀን ሆስፒታል በመገኘት በሮአችን በመቅረብ እንድተወዳደሩ ይጋብዛል

የምዝገባ ግዜ እስከ 06/ 12 /2008 ዓም

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle