የመሬት ልማትና ዝግጅት ሱፐርቫይዘር

የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
መግለጫ

በኢፌዲሪ ስኳር ኮርፓሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀከት ፅ/ቤት ባለዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ Â ዩኒቨርሰቲ / ኮሌጅ Â የመጀመሪያ ዲግሪ

ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ

Â

ተፈላጊ ችሎታ

በእርሻ መካናይዜሽን / በእርሻ ምህንድስናÂ

ስራ ልምድ

1 ዓመት የስራ ልምድ ለÂ የመጀመሪያ ዲግሪ

4ዓመት የስራ ልምድ Â ለÂ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ

How to apply

በዚሁ መሰረት አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 26/09/2008 ዓም እስከ 07/10/2008 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን

የመመዝገቢያ ቦታ

  • በወስልፕሮጀክት ማይጋባ
  • በምዕራባዊ ዞን መስተዳድር ፅቤት ሁመራ
  • ሰምዕራብ ዞን መስተዳድር ፅቤት ሽሬ እንዳስላሴ
  • ማእከላዊ ዞን መስተዳድር ቤት ኣክሰም
  • መቐላ ላይዘን ኦፊስ
  • የሚቀርብ ስራ ልምድ የስራ መደቡ ለሚጠይቀዉ ቀጥታ መሆን አለበት
  • የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑ ማረጋገጫ ገቢ ከተደረገበት የገቢዎች ፅ/ቤት መቅረብ ይኖርበታል
  • 0344416452
Share this Post:
መመለስ