https://milkta.com/am/jobs/display/1183
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
የስራ ሃላፊንት የመሬት ልማትና ዝግጅት ሱፐርቫይዘር
የተለቀቀበት ቀን ቀዳም ጉንበት 27, 2008
መዝግያ ቀን ሰሉስ ሰነ 7, 2008
ቦታ ማይ ጋባ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

በኢፌዲሪ ስኳር ኮርፓሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀከት ፅ/ቤት ባለዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ Â ዩኒቨርሰቲ / ኮሌጅ Â የመጀመሪያ ዲግሪ

ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ

Â

ተፈላጊ ችሎታ

በእርሻ መካናይዜሽን / በእርሻ ምህንድስናÂ

ስራ ልምድ

1 ዓመት የስራ ልምድ ለÂ የመጀመሪያ ዲግሪ

4ዓመት የስራ ልምድ Â ለÂ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ

How to apply

በዚሁ መሰረት አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 26/09/2008 ዓም እስከ 07/10/2008 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን

የመመዝገቢያ ቦታ

  • በወስልፕሮጀክት ማይጋባ
  • በምዕራባዊ ዞን መስተዳድር ፅቤት ሁመራ
  • ሰምዕራብ ዞን መስተዳድር ፅቤት ሽሬ እንዳስላሴ
  • ማእከላዊ ዞን መስተዳድር ቤት ኣክሰም
  • መቐላ ላይዘን ኦፊስ
  • የሚቀርብ ስራ ልምድ የስራ መደቡ ለሚጠይቀዉ ቀጥታ መሆን አለበት
  • የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑ ማረጋገጫ ገቢ ከተደረገበት የገቢዎች ፅ/ቤት መቅረብ ይኖርበታል
  • 0344416452
ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle