| የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የመሬት ልማትና ዝግጅት ሱፐርቫይዘር |
| የተለቀቀበት ቀን | ቀዳም ጉንበት 27, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ሰሉስ ሰነ 7, 2008 |
| ቦታ | ማይ ጋባ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | በኢፌዲሪ ስኳር ኮርፓሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀከት ፅ/ቤት ባለዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ከታወቀ Â ዩኒቨርሰቲ / ኮሌጅ Â የመጀመሪያ ዲግሪ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ Â |
| ተፈላጊ ችሎታ | በእርሻ መካናይዜሽን / በእርሻ ምህንድስናÂ |
| ስራ ልምድ | 1 ዓመት የስራ ልምድ ለÂ የመጀመሪያ ዲግሪ 4ዓመት የስራ ልምድ Â ለÂ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ |
| How to apply | በዚሁ መሰረት አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 26/09/2008 ዓም እስከ 07/10/2008 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን የመመዝገቢያ ቦታ
|