ሴክሬታሪ ካሸር

የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት የትግራይ ሽያጭና ስርጭት ማዕከል
መግለጫ

የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት የትግራይ ሽያጭና ስርጭት ማዕከል ላለዉ ክፍት የሥራ በቋሚነት ሠራተኛ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ያለዉ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ (10+3)Â
  • 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርኣት ትምህርት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ችሎታ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ያለዉ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ (10+3)Â
  • 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርኣት ትምህርት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
ስራ ልምድ

ሆኖ በሙያዉ የ4 /ኣራት/ አመትያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

በሙያዉ የ6 /ስድስት/ አመትያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

በሙያዉ የ8 /ስምንት/ አመት ያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

Â

How to apply

የምዝገባ ቀን: 10/08/2008 ዓም እስከ 14/08/2008 ባሉት የስራ ቀናት

የምዝገባ ቦታ ትግራይ ሽያጭ ስርጭት ማእከል

ዓይደር ሓሚዳይ ብሩህ ተስፋ ፊት ለፊት

    ስልክ ቁጥር 0344411858 Â

Share this Post:
መመለስ