https://milkta.com/am/jobs/display/1089
የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት የትግራይ ሽያጭና ስርጭት ማዕከል
የስራ ሃላፊንት ሴክሬታሪ ካሸር
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ሚያዝያ 6, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሚያዝያ 14, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት የትግራይ ሽያጭና ስርጭት ማዕከል ላለዉ ክፍት የሥራ በቋሚነት ሠራተኛ መቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ያለዉ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ (10+3)Â
  • 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርኣት ትምህርት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ችሎታ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ያለዉ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ (10+3)Â
  • 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርኣት ትምህርት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
ስራ ልምድ

ሆኖ በሙያዉ የ4 /ኣራት/ አመትያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

በሙያዉ የ6 /ስድስት/ አመትያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

በሙያዉ የ8 /ስምንት/ አመት ያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

Â

How to apply

የምዝገባ ቀን: 10/08/2008 ዓም እስከ 14/08/2008 ባሉት የስራ ቀናት

የምዝገባ ቦታ ትግራይ ሽያጭ ስርጭት ማእከል

ዓይደር ሓሚዳይ ብሩህ ተስፋ ፊት ለፊት

    ስልክ ቁጥር 0344411858 Â

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle