አካዉንታንት ክለርክ

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት
መግለጫ

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ መስፈርቱን የምታማሉ አመልከካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/ 07/ 2008 ዓም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ በመቀሌ ሆስፒታል ፕሮጀክት አሰተዳደር ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ

የትምህርት ደረጃ

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

ተፈላጊ ችሎታ

የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ/ ላት

ስራ ልምድ

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

How to apply

የምዝገባ ቦታ አዋሽÂ ካምፕ ፊት ለፊት በሚገነባዉ መከላለከያ ሪፈራል ሆስፒታል

ለተጨማሪ ማብራሪያ Â 0914730813

Share this Post:
መመለስ