https://milkta.com/am/jobs/display/1030
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት
የስራ ሃላፊንት አካዉንታንት ክለርክ
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ መጋቢት 23, 2008
መዝግያ ቀን ሰሉስ መጋቢት 27, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ኮንትራት
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ መስፈርቱን የምታማሉ አመልከካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/ 07/ 2008 ዓም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ በመቀሌ ሆስፒታል ፕሮጀክት አሰተዳደር ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ

የትምህርት ደረጃ

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

ተፈላጊ ችሎታ

የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ/ ላት

ስራ ልምድ

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

How to apply

የምዝገባ ቦታ አዋሽÂ ካምፕ ፊት ለፊት በሚገነባዉ መከላለከያ ሪፈራል ሆስፒታል

ለተጨማሪ ማብራሪያ Â 0914730813

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle