ትግራይ ክልል ጤና ቢሮ

ሎት audio amplifier & cor ner speaker /hom Type/ with all accessories

ሎት 2 የህትመት ስራዎች  

1 ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN No) እንዲሁም የታደሰ የአቅራቢች ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የቫት ምዝገባ የምስክር ወረት እና የሚያዝያ 2011 - ዓ.ም. ቫት ዲክሌር ያደረጉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤

3 የጨረታ ማስከበሪያ ሎት-1 / ሲፒኦ/ CPO ብር 30,000 እና ለሎት-2  /ኢፒኦ/ (CPO) ብር 20,000 ማስያዝ የሚችሉ፤

4 ተወዳዳሪዎች የጨረታን ለሎት1 ፋይናንሻል ዶክሜንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ እንዲሁም ለሎት -እና ቴክኒካል ዶክሜንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በስራ ሰዓት የግዥ ንኡስ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር-42 ማስገባት አለባቸው፧

5 ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሆኖ የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መምሪያዎች በሙሉ በሚሸጠው ጨረታ ሰነድ መመልከት ይቻላል፤ መኽፈቻ ቀን ታሕሳስ 01/2012ዓ/ም ከቀኑ 3፡30 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 4፡00 ይከፈታል

6 የጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00 [አንድ መቶ ብር/ ከፍለው ከክልል ትግራይ ጤና ቢሮ የግዥ ሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 42 በሥራ ሰአት መግዛት ይችላሉ፤

7 ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው እንዲሁም 20% መጨመር አልያም መቀነስ ይችላል፤

8 ማንኛውም ግልፅ ያልሆነ ጥያቄ ካላችሁ ጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን ከመድረሱ ከ5 ቀናት በፊት በጽሑፍ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፣

9 ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት (BID VALIDITY DATE) 60 ቀናት ይሆናል፤

10 በእያንዳንዱ ንብረት አሸናፊ ይለያል በድምር ወይም በጠቅላላ አሸናፊ አይደረግም፤

ለበለጠ መረጃ የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጤና ቢሮ

. 03-44-40-47-15 ደውለው መጠየኝ ይችላሉ