ሰቲት ሑመራና ኣከባቢዋ ማሕበረሰብ ሬድዮ ጣብያ

1 በዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ

2 ከመንግስት ግዥና ንብረት ኣስተዳደር በኣቅራቢነት ዝርዝር ዉስጥ ተመዝጋቢ የሆነ

3  ተጫራቾች የግብር ካፋይ ቁጥር ያለቸዉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

4 ተጨራቾች ለተወዳደርበት ጥገና የ12 ወር ኣንድ ኣመት ዋስትና መስጠት የሚችል

5 የጨረታ ማስከበርያ እንደ ተጫራቾች ምርጫ 10000.00 ብር ጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ በፖስታ ታሽጎ ፖስታዉ ላይ ማህተም ፣ ፌርማ ስምና ኣድራሻ ኣድርጎ ማስያዝ የሚችል

6 ጨረታ ሰነዱ በሁመራ ከተማና ኣከባዋ ሬድዮ ማሕበረሰብ ኣስተዳድር የስራ ሂደት በመምጣት 100.00 በመክፈል መግዛት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት ቀን በ 16ኛዉ ቀን 3፡30 ሰዓት ከጥዋቱ ታሽጎ 4፡00 ከጥዋቱ ተጫራቾች ወይመ ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በከተማ ሰቲት ሑመራ ከተማና ኣከባቢዋ ሬድዮ ማሕበረሰብ ኣስተዳደር የስራ ሂደት ይከፈታለ

8 የጨረታዉ ዋጋ ፀንቶ የሚቀይበት 15 ቀናት ይሆናል

9 ተጫራቾች የሚመሉት ዋጋ ከነ ቫቱ መሆኑ እና ኣለመሆኑ መግለፅ ኣለባቸዉ

10 ፅሕፈት ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

11 ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር  0344 24 80020 መደወል ትችላላቹ