የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ነጥቦች

1 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያዝይዙት ገንዘብ በተጫራቾች የመመርያ ተራ ቁጥር 7.2 እና 7.3 በተጠቀሰዉ መሰረት መሆን ኣለበት

3 ተጫራቾች በዘርፉ የሰርበት የመልካም ሥራ ኣፈፃፀም ማቅረብ የሚቹሉ

4 ተጫራቾች የሚወዳደርበት ዋጋ ተለይቶ በታሸገ ኢንቮሎፕ ከ ነሃሴ 13/12/2011 እስከ 20/12/2011 ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ የሚቹሉ

5 ጨረታዉ 20/12/2011 ከሰዓት 8፡30 ወሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

6 ፕሮጆክቱ ጨረታዉን በከፊል ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል መዉሰድ ይችላሉ