አፋር ክልል መስተዳድር ሚዛሌ ወረዳ ፋይናንስና ልማት ጽህፈት ቤት

1 የ 2011/12 ዓ/ም ንግድ ፍቃድን ያሳደሰ

2 ቲን ናምበር ያለዉ

3 ቫት ተመዝጋቢ የሆነች ወይም የሆነች

4 ከዚህ በፊት ከተለያዩ የመንግስት ድርጅት መ/ቤት ጋር ዉል በመፈፀም የተሽከርካሪ ጥገና የሰሩ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቕረብ እሚቺሉ

5  በጨረታዉ ጊዜ የንግድ ፍቃድን ኦርጅናልና ኮፒ በታሸገ ፖስታ ማቕረብ የሚችል

6 ሁለት /2%/ ለመንግስት ገቢ ማድረግ እሚችል

7 ለጨረታ ማስከበርያ በተመለከተ ለመጫረት ላቀረበዉ ዋጋ 2% በሲፒኦ ወይም በባንክ ቢድ ቦንድ ሊያስዝ የሚችል

8 ጨረታዉ ካሸነፈ በኣስር 10 ቀናት ዉስጥ በመቅረብ ዉል ማሰር የሚችል

9 የጨረታ ሰነድ መስጫ ብር 150 / ኣንድ ሞቶ ኣምሳ ብር/ ሆኖ በ መጋሌ ወረዳ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት ገዥ ክፍል መጠየቅ መዉሰድ ይችላል

10 ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

11 ጨረታዉ በኣየር የሚቆይበት ጊዜ ከ 02/12/2011 ዓ/ም እስከ 17/12/2011ዓ/ም

12 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 17/12/2011 ከጥዋቱ 3፡30 ይሆናል

13 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 17/12/2011 ካጥዋቱ 4፡30 ራሳቸዉ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በመጋሌ ወረዳ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት ይከፈታል