መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1   ተጫራቾች ቫት(VAT) ተመዝጋቢ እና  የ2008 ዓ/ም  የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ::

2 ተጫራቾች  የማይመለስ  አንድ የታደሰ  የንግድ ፈቃድና የታክስ ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒ በመያዝ ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ (የስራዉ ዝርዝር) ብር 50 (አምሳ ብር) በመክፈል ከ 20/10/2015  እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ  30/10/2015 እ.ኤ.አ 8:00 ሰዓት በመቐለ ዋና መስራያ ቤት ICI-BU ሳፕላይ ዋና ክፍል መዉሰድ ይቻለል

3 ጨረታዉ 30/10/2015 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶበ በዛዉ ሳት 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለ መስፍን ዋና መ/ ቤት በሚገኝ  የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ CPO ብር 20,000.00 (ሃያ ሺ ብር) በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው :በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ (CPO) ወይም ጥሬ ገንዘብ ተቀባይነት የለዉም::

5 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ ወጣበት ቀን ጀመሮ እስከ 30/10/2015 እ.ኤ.አ 8:00 ሰአት (ከሳት በሆላ) መቐለ ዋና መስራያ ቤት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

6 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ለስራዉ የሚያስፈልጉ መጋዝን :የሰዉ ሃይል : ማሽነሪና : ትራንስፖርት እንዲሁም የተለያዩ መሳሪዎች ወጪ ያጠቃለለ መሆን አለበት 

7 ተጫራቾቸ የሚያስ ገቡት ዋጋ ቫት ( VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት :ይህ ካልሆነ  ያስገቡት ዋጋ ቫት(VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል 

8 ተጫራቶች ጨረታዉን አሽንፈዉ ዉል ፈፅመዉ ከተረከቡበት ዕለት ጀምሮ በ 45 ቀናት ዉስጥ ስራዉን አጠናቐዉ ማስረከብ አለባቸዉ :: ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታማስከበርያ ይስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

9 ተጫራቶች የጨረታ የቴክኒካል እና ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል ለየብቻ አሽገዉ ማስገባት አለባቸዉ

10 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም

11 ተጫራቶች ይህን ስራ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት አይቻልም::

12 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ

 

                          አድራሻ

        መቐለ                                 አዲስ አበባ                                                       

ስልክ  00251, 1342400305                 ስልክ      00251, 116298563

ፋክስ  00251, 344406225                   ፋክስ     00251, 116298560                                                                          

1   ተጫራቾች ቫት(VAT) ተመዝጋቢ እና  የ2008 ዓ/ም  የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ::

2 ተጫራቾች  የማይመለስ  አንድ የታደሰ  የንግድ ፈቃድና የታክስ ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒ በመያዝ ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ (የስራዉ ዝርዝር) ብር 50 (አምሳ ብር) በመክፈል ከ 20/10/2015  እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ  30/10/2015 እ.ኤ.አ 8:00 ሰዓት በመቐለ ዋና መስራያ ቤት ICI-BU ሳፕላይ ዋና ክፍል መዉሰድ ይቻለል

3 ጨረታዉ 30/10/2015 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶበ በዛዉ ሳት 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለ መስፍን ዋና መ/ ቤት በሚገኝ  የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ CPO ብር 20,000.00 (ሃያ ሺ ብር) በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው :በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ (CPO) ወይም ጥሬ ገንዘብ ተቀባይነት የለዉም::

5 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ ወጣበት ቀን ጀመሮ እስከ 30/10/2015 እ.ኤ.አ 8:00 ሰአት (ከሳት በሆላ) መቐለ ዋና መስራያ ቤት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

6 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ለስራዉ የሚያስፈልጉ መጋዝን :የሰዉ ሃይል : ማሽነሪና : ትራንስፖርት እንዲሁም የተለያዩ መሳሪዎች ወጪ ያጠቃለለ መሆን አለበት 

7 ተጫራቾቸ የሚያስ ገቡት ዋጋ ቫት ( VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት :ይህ ካልሆነ  ያስገቡት ዋጋ ቫት(VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል 

8 ተጫራቶች ጨረታዉን አሽንፈዉ ዉል ፈፅመዉ ከተረከቡበት ዕለት ጀምሮ በ 45 ቀናት ዉስጥ ስራዉን አጠናቐዉ ማስረከብ አለባቸዉ :: ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታማስከበርያ ይስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

9 ተጫራቶች የጨረታ የቴክኒካል እና ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል ለየብቻ አሽገዉ ማስገባት አለባቸዉ

10 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም

11 ተጫራቶች ይህን ስራ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት አይቻልም::

12 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ

 

                          አድራሻ

        መቐለ                                 አዲስ አበባ                                                       

ስልክ  00251, 1342400305                 ስልክ      00251, 116298563

ፋክስ  00251, 344406225                   ፋክስ     00251, 116298560