የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት

1 ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ስራ ፍቃድ: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት/TIN/ እና በመንግስት ኣቅራቢዎች ዝርዝር ምዝገባ ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤

2 ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት የየካቲት ወር 2011 ዓ/ም ቫት ዲክለሬሽን ማቅረብ አለባቸዉ፤

3 ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ ብር 50 /ኣምሳ  ብር/ ከወልቃይት ስካር ልማት ፕሮጀክት ከተማ ማይ ጋባ ወይም ከመቀሌ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ፅ/ቤቱ ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፤

4 ጨረታዉ በአየር የሚቆይበት በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ከ10/08/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 24/08/2011 ዓ/ም ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት 25/08/2011 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:00 የጨረታ ሳጥን ታሽጎ በዚያኑ ቀን ጧት 3:30 በወልቃይት ሰካር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ፣ ኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ማናጅመንት ዘርፍ ተጨራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::

5 እቃዎቸቹ ርክክብ የሚፈፀመው በወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ ኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ማኔጅመንት ዘርፍ መጋዘን ውስጥ ይሆናል፡፡

6 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር

ለመቀሌ ላይዘን ኦፊስ 0344-416452 ሞባይል ቁጥር 0918-445826 ደዉሎ መጠየቅ ይችላሉ፤

ዉልቃይት ስካር ልማት ፕሮጀክት 0910-520195 / 091472-3649 /0914-780988