የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ስለሆነም ነዳጅ ድርጅቱ ችሎ ሌላው ወጪ ባለ ንብረቱ የሚሸፍን ሲሆን በዚሁ መሰረት ለኣንድ ቀን የምታከራዩበትን ሂሳብ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት እንድታቀረቡ እያሳወቅን ተጫራቾች የሚከተሉን መስፈርቶች ማሟላት እንዳለባችሁ እናስታውቃለን፡፡

1 የታደሰ የንግድ ፍቃድ /ሊብሬ/ ማቅረብ የምትችሉ፤  

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው/ቲን/ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 በገቢዎች የታተመ ተከታታይ ቁጥር ያለው ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ፤

4 በሊትር ምን ያህል መጓዝ እንደምትችል መግለፅ ኣለበት፤

5 የናፍታ መኪና መሆን ኣለብት፤

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፖስታ እስከ 30/06/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡

7 ጨረታው 06/07/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

8 ፕሮጀክቱ የተሻላ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 0914-1053/0914-730813 መደወል ይቻላል፡፡

ኣድራሻ ኣዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት