የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና በጠጠር በኣሸዋ እና በድንጋይ የኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይነት የተመዘገቡበትን ሰርቲፊኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 የጨረታው ማስከበሪያ ሲፒኦ 5000.00 ብር ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤

4 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ከሌሉ የሚያስገቡት የዋጋ ዶክሜንት ኣይከፈትም ወይም በሌለንበት ይከፈትልን የሚል ፊርማ በማህተም ተደግፎ ሊደረግለት ይግባል፤

5 በሚያስገቡት ዋጋ ስርዝ ድልዝ ካለ ተወዳደሪው ከጨረታው ውጭ ይሆናል፤

6 በሚያስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት ቨኃላ መሆኑ በግልፅ መቀመጥ ኣለበት፤ይህ ካለሆነ ግን ዋጋው ከነቫቱ እንደሆኑ ይወሳድል፤

7 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ኣድራሻ መቀለ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል የነበረው ግቢ ውስጥ ቢሮ ቁጥር 02 ይሆናል፤