የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት

1 ተጫራቾች የ2011 ዓም የታደሰ ህጋዊ ስራ ፈቃደ: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት/TIN/ እና በመንግስት ኣቅራቢዎች ዝርዝር ምዝገባ ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤

2 ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት የጥቅምት ወር 2011 ዓ/ም ቫት ዲክለሬሽን ማቅረብ አለባቸዉ፤

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 1በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋሰትና ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ወይም ከጨረታው ሰነድ ጋር ማቅረብ ይችላሉ፤

4 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ኣለበት፤

3 ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ ከወልቃይት ስካር ልማት ፕሮጀክት ከተማ ማይ ጋባ ወይም ከመቀሌ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ፅ/ቤቱ ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፤

4 ጨረታዉ በአየር የሚቆይበት ግዜ 12/05/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስክ 25/05/2011 ዓ/ም ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት 27/05/2011 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:00 የጨረታ ሳጥን ታሽጎ በዚያኑ ቀን ጧት 3:30 በወልቃይት ሰካር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ፣ ኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ማናጅመንት ዘርፍ ተጨራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::

5 ለጨረታ የቀረበ ጥሬ ጥጥ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ዘወትር በስራ ሰዓት በፕሮጀክቱ ማሳ ላይ ቀርበው መመልከት ይችላሉ::

6 ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በመግለፅ በታሸገ ኢንቨሎፕ በፕሮጀክቱ ፅ/ቤት ፋይናንስ፣ ኣቅርቦትና ፋሲሊቲ ማኔጅመንት ዘርፍ ለዚህ ጨረታ በተዘጋው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፤

7 ኣሸናፊ ተጫራች ያሸነፈውን ጥሬ ጥጥ የጨረታ ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በኣስር ቀናት ውስጥ ቀር ውል በሙሉ መሰረት ክፍያ በመፈፀም በ50 ቀናት ውስጥ በራሱ ትራንስፖርት ከፕሮጀክቱ ማሳ ላይ ማንሰት የኖርበታል::

8 የመጫኛ ዋጋ ማለት የወዝ ኣደር በፕሮጀክቱ /ሻጭ/ የሚሸፈን ይሆናል፤

ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር ለመቀሌ ላይዘን ኦፊስ 0344416452 ሞባይል ቁጥር 0918445826 ደዉሎ መጠየቅ ይችላሉ፤ ዉልቃይት ስካር ልማት ፕሮጀክት 0910520195 / 0914723649 /0914780988