ናይል ኢንሹራንስ ካምፓኒ

አንበሳ ኢንሹራነስ ኩባንያ አ.ማ በግጭትና በመገልበጥ አደጋ ጉዳት የደለሰባቸዉ የተለያዩ ዓይነት ከባድ እና ቀላል ተሽከርካሪዎች እንዲሁ’ም የተለያዩ ንብረቶች የተለወጡ አሮጌ ተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

1 የመኪኖችን/ የንብለቶቹን ሁኔታ ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች በአንበሳ ጉዳት የደረሰባቸዉ ተሽከርካሪዎች ማቆያ ቦታ /ምፍኦም አባይ ጋራዝ ትራንስ አከባቢ በስራ ሰዓት በመገኘት ከሰኔ 12 ቀን 2006 ዓ/ም ጀምሮ ማየት ይችላሉ ::

2 ስለ አሻሻጡ የተዘጋጀዉን ተሽከርካሪዎች ዝርዝር የያዘዉን ፎርም መነን ሆቴለ አጠገብ ዳዕሮ ህንፃ 2ተኛ ፎቅ በሚገኝዉ አንበሳ ኢንሹራነስ ኩባንያ መቐለ ቅርንጫፍ ከሰኔ 12 ቀን 2006 ዓ/ም መዉሰድ ይችላሉ ::

3 ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን የያንዳንዱን ተሽከርካሪ ንብረት ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ሰኔ እስከ 11:00 ሰዓት ዳዕሮ ህንፃ በሚገኝዉ በመቐሌ ቅርንጫፍ መ /ቤታችን ለዚሁ በተዘጋገዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ተሽከርካሪ ንብረት የመነሻ ዋጋ ብር 20 % (ሃያ በመቶ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንከ ክፍያ መዘዛ CPO ማስያዝ ይኖርባችዋል በጨረታዉ የተሸነፈ ተጫራቾች በመሳያዝነት ያስያዙት ገንዘብ ዉድያዉኑ ተመላሽ ይደረግላችዋል::

5 ጨረታዉን ሰኔ 25 ቀን 2006 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ዳዕሮ ዉስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉና ታዛቢዎች በተገኙበት ይከፈታል ::

6 ተጫራቾች በጨረታ ያሸነፉትን ተሽካርካሪ ወይም ንብረት ሙሉ ክፍያ በ 5 ቀናት ዉስጥ መክፈል ይኖርባችዋል ክፍያዉን ከፈፀሙ በሆላ በ 10 ቀናት ንብተቶቹ ካላነሱ ለሃያ ቀናት በየቀኑ ብር 30.00 /ሰላሳ ብር /የማቆሚያ ቦታ ኪራይ የምናስከፍል ሲሆን በእነዚህ ቀናት ዉስጥ ከፍለዉ ካላነሱ ግን ያስያዙት ገንዘብ በቅጣት መልክ ለኩባንያዉ ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸዉ ይሰረዛል::

7 ጨረታ ከቀረቡት ተሽከርካሪዎችና ንብረቶች ላይ የሚፈልግ ማንኝዉም ዓይነት የሰም ማዛወሪያ እና ልዩ ልዩ ወጪዎች ቢኖሩ የጨረታዉ አሸናፊ ይከፍላል::

8 ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034-441-18 -01 በመደወል ወይም በተራ ቁጥር 3 በተጠቀሰዉ አድራሻ በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይችላል::

9 መስሪያ ቤቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

10 ሌሎች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ክልክል ነዉ::

11 ኩባንያዉ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታዉ አይገደደም::