የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ነጥቦች

1 የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣

2 የቫት ተመዝጋቢ ቢሆን ይኖርበታል

3 ቲን TIN NO የተመዘገቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ

4 የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 መግዛት ኣለበት።

5 supply & coat baumerk water proofing ስራ ልምድ ማቅረብ ኣለበት።

6 ተጨራቾች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው ከሌሉ የጨረታው ሰነድ የተሟላ ከሆነ ይከፈታል።

7 የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ብር 5000.00 ማስያዝ ይኖርባቸዋል

8 በጨረታው ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪው ከጨረታው ውጭ ይሆናል።

9 የሚያስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በኃላ መሆኑ በግልፅ መቀመጥ ኣለበት።

10 የጨረታው  ሰነድ በኦርጂናል እና ኮፒ ለየብቻው በማሸግ ማቅረብ ኣለበት።

ማሳሰቢያ:-  ፕሮጀክቱ የተሻለ  ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል ጨረታዉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

 ኣድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ግቢ ቢሮ ኣሰተዳደር

ስልክ ቁጥር 0344-400242 ወይም 0910-280150