መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታ የወጣበት ቀን 30 /12/ 2010 ዓም 

በመሆኑም፡- 1. የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ። 

2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥ እና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ። 

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢ የሆነ። 

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ 

5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሃላ ማቅረብ የሚችል። 6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል። 

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን ጠዋት 3.30 ሰዓት ተዘግቶ 4.00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። 

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል። የጨረታ ማስከበሪያ ባንከ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 100,000.00 ብር Tel-251-034-441-6690

Fax:251-034-441-66-81/40-93-04

ፖ.ሣ..ቁ:1871

Email፡Mekelleuniversity@telecom.net.et         

Mekelle,Ethiopia